image
image
image
image
image

የወረዳ 06 አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።

ጥር 7, 2017
የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 አስተዳደር የካቢኔ አባላት በመደበኛ ስብሰባቸው በተለያዩ ወቅታዊ የልማት ስራዎች፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያዎችና በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በዝርዝር በመወያየት ለቀጣይ ስራዎች አቅጣጫ የሚያመላክቱ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች