የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ዋና ዋና ተግባራቶች

1. የሰው ሀብት ክትትልና ድጋፍ አገልግሎት
  • የሰው ኃብት ስራ አመራር ክትትልና ድጋፍ መስጠት፣
2. የሰው ሀብት ስምሪት እና መረጃ አግልግሎት
  • የሰው ሀብት ስምሪት አገልግሎት መስጠት፣
  • የመረጃና ዶክመንቴሽን አገልግሎት፣
  • የዲጅታል ሲቪል ሰርቪስ እና ቴክኖሎጂ አገልግሎት
  • የሰው ሀብት መረጃ አያያዝ ስርዓት መዘርጋት፣

3. የሰው ሀብት ኦዲት አገልግሎት
  • የሰው ኃብት ስራ አመራር ኦዲት፣

4. የሰው ሀብት ቅሬታና አቤቱታ አገልግሎት
  • የመንግስት ሰራተኞች ቅሬታ መቀበል ማማከርና ውሳኔ መስጠት፣
  • የቅሬታ ኮሚቴዎች የግንዚቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠት፣
  • የቅሬታና አቤቱታ መንስኤ ልየታ ማካሄድ፣
  • የቅሬታ ውሳኔ የተሰጠባቸውን ጉዳዮች አፈጻጸም መከታተልና መደገፍ፣

5. የሰው ሀብት ልማትና ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት
  • የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣
  • የሰው ሀብት ብቃት ምዘና ማካሄድ፣
  • የረጅም ጊዜ ትምህርትና የአጭር ጊዜ ስልጠና ማመቻቸት፣
  • ስልጠና መስጠት፣
  • የዕውቀት ስራ አመራር አገልግሎት

6. የወረዳ ማሰፈጸም አቅም ግንባታ አገልግሎት
  • የወረዳ ማስፈፀም አቅም ግንባታ አገልግሎት፤
  • ያልተማከለ አስተዳደር ትግበራ አገልግሎት ፤
7. የአገልግልት ስታንዳርዳይዜሽንና ምዘና አገልግሎት
  • የተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ትግበራ ፣
  • ተቋም ተኮር የስታንዳርዳዲይዛሽን ትግበራ፣
  • የተቋማትን የስታንዳርዳይዛሽን ደረጃ መለየት ፣
  • የስታንዳርዳይዛሽን ትግበራ ድጋፍና አፈጻጸም ልኬት ማካሄድ፣
  • የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ካይዘን ትግበራ ማካሄድ
8. የሪፎርም ክትትልና ድጋፍ አገልግሎት
  • የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ድጋፍ፣
  • ምርጥ ተሞክሮ መቀመር እና ማስፉት፣
  • የልምድ ልውውጥ ማካሄድ፣