image
image
image
image
image

በልደታ ወረዳ 06 አስተዳደር የባለጉዳይ ቀን የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተካሄደ።

ጥቅምት 21, 2017
በመልካም አስተዳደርና ግልጽነት መርህ መሠረት የዜጎችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማረጋገጥ ያለመ የባለጉዳይ ቀን አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ አድርጓል። ምልከታው የተካሄደው በአስተዳደሩ ሥር የሚገኙ ሴክተር ተቋማት (ጽ/ቤቶች) በሚሰጡት አገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍና ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ነው። በምልከታው ሂደት በወረዳ አስተዳደሩ ሥር የሚገኙ የሴክተር ተቋማት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ባለጉዳይን የሚያስተናግዱበት አግባብ ላይ ጥልቅ ቅኝት ተደርጓል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች